
በዚህ ፖድካስት ስለ ወቅታዊው የመድሃኒት አቅርቦት ሁኔታ ተነጋግረናል። በተጨማሪም በአሁኑ ጊዜ ዘላቂ አቅርቦትን የሚያደናቅፉ ተግዳሮቶችን እና መፍትሄዎችን እናነሳለን። እንግዶቻችን ዶ/ር ሎኮ አብርሀም (የኢትዮጵያ መድሀኒት አቅራቢ ባለስልጣን የቀድሞ ዳይሬክተር) አማኑኤል ዝናረ (የግል ዘርፍ) እና ሰለሞን አብደላ (ጤና ሚኒስትር) ናቸው።
In this podcast, we discuss about the current state of medication supply in the country. We also raise the challenges that are currently hampering sustainable supply and the possible solutions. Our guests are Dr. Loko Abraham (former Director of EPSA), Amanuel Zinare (Private Sector) and Solomon Abdela (FMOH/PMED).